Thursday, December 30, 2010

የሰላምና የእርቅ ጉባኤ

  • በሀገር ውስጥ ያለው ቅዱስ ሲኖዶስ የሰላምና የእርቅ ጉባኤ አስመልክቶ ስብሰባ አካሔደ።
  • በስደት የሚገኘው ቅዱስ ሲኖዶስ በቅርቡ ስብሳባ ያካሂዳል።
  • ሁለቱን ሲኖዶሶች በማገናኘት አዎንታዊ ተልእኮውን በመወጣት ላይ የሚገኘው የሰላምና የእርቅ ኮሚቴም መጪውን የሰላምና የእርቅ ጉባኤ ለማስተናገድ በዋሺንግተን ዲሲ ሰሞኑን ስብሰባ ያደርጋል።